የፌዴሬሽን ምክር ቤት አፈ ጉባኤ ወ/ሮ ኬሪያ ኢብራሂም በገዛ ፈቃዳቸው ኃላፊነታቸውን መልቀቃቸው ተገለጸ።

የትግራይ ክልል ኮሙንኬሽን በማህበራዊ ድረገጹ እንዳስታወቀው የፌዴሬሽን ምክር ቤት አፈ ጉባዔ የሆኑት ወ/ሮ ኬሪያ ኢብራሂም በገዛ ፍቃዳቸው ከኃላፊነታው ለቀዋል።

ወ/ሮ ኬሪያ ኢብራሂም ሚያዝያ 2010 ዓ.ም ነበር የፌዴራሽን ምክር ቤት ተደርገው መሾማቸው ይታወሳል።

ውድ አድማጮቻችን እና ተከታዮቻችን የኢትዮ ኤፍ ኤም ስርጭቶችን፣ዜናዎችን እና ሌሎች ዝግጅቶችን ለመከታተል የቴሌግራም ቻናላችንን ይቀላቀሉ። https://t.me/ethiofm107dot8

ኢትዮ ኤፍ ኤም የኢትዮጵያዊያን
ሰኔ 1 ቀን 2012 ዓ.ም

FacebooktwitterredditpinterestlinkedinmailFacebooktwitterredditpinterestlinkedinmail

Leave a Reply

Your email address will not be published.