ቻይና በኮንግ ኮንግ የመገንጠል እንቅስቃሴን ሲያራምዱ ነበር ያለቻቸዉን አራት ተማሪዎች አሰረች፡፡
በቻይና የረቀቀዉና ብዙ እያወዛገበ የሚገኘዉ አዲሱ የብሄራዊ ደህንነት ማስጠበቂያ ህግ፣የቻይናን አንድነት አደጋ ዉስጥ የሚከት ማንኛዉምን መረጃ ማሰራጨት ይከለክላል፡፡ አዋጁ ታዲያ በተለይም ሆን ኮንግ ነዋሪዎች ላይ ያነጣተረ ነዉ በሚል ትችትና ተቃዉሞ ሲያስተናግድ ቢቆይም ቻይና ህጉን መተግበር ጀምራለች፡፡ በዚህም አራት ተማሪዎች የሆንግ ኮንግን የመገንጠል ሃሳብ በማህበራዊ ሚዲያ ሲያራምዱ ነበር በሚል ማሰሯን አስታዉቃለች፡፡ ተማሪዎቹ ቀደም ሲልም በዚህ ህግ […]