የፌደራል የመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት የእነ አቶ ጀዋር መሃመድን የዋስትና ጥያቄ ውድቅ አደረገ። By Ethio AdminSeptember 7, 2020September 7, 2020የሀገር ውስጥ ዜና የፌደራል የመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት አራዳ ምድብ ተረኛ ችሎት በዛሬው ዕለት የእነ አቶ ጀዋር መሃመድን የዋስትና ጥያቄ ውድቅ አድርጓል፡፡ አቶ ጀዋር መሃመድ እና አቶ በቀለ ገርባን ጨምሮ አስር ተጠርጣሪዎች ላይ አቃቤ ሕግ መስከረም 8 በከፍተኛ ፍርድ ቤት ክስ እንዲመሰርት ችሎቱ ውሳኔ አስተላልፏል፡፡ ኢትዮ ኤፍ ኤም የኢትዮጵያዊያንጷግሜ 2 ቀን 2012 ዓ.ም