አቶ ልደቱ አያሌው በ100 ሺህ ብር ዋስ እንዲፈቱ ፍርድ ቤቱ ወሰነ።

ድምጻዊ ሀጫሉ ሁንዴሳ መገደሉን ተከትሎ ሁከት በማስነሳት እና በሌሎች ጉዳዮች ተጠርጥረው በአስር ላይ የነበሩት አቶ ልደቱ ዛሬ በቢሾፍቱ ፍርድ ቤት ቀርበዋል።

የአቶ ልደቱ አያሌው ጠበቃ አቶ አዲሱ ጌታነህ ለኢትዮ ኤፍ ኤም እንዳሉት ፍርድ ቤቱ በ100 ሺህ ብር ዋስትና ከእስር እንዲፈቱ ትዕዛዝ አስተላልፏል።

ውድ አድማጮቻችን እና ተከታዮቻችን የኢትዮ ኤፍ ኤም ስርጭቶችን፣ዜናዎችን እና ሌሎች ዝግጅቶችን ለመከታተል የቴሌግራም ቻናላችንን ይቀላቀሉ። https://t.me/ethiofm107dot8

በያይኔአበባ ሻምበል
መስከረም 12 ቀን 2013 ዓ.ም

FacebooktwitterredditpinterestlinkedinmailFacebooktwitterredditpinterestlinkedinmail

Leave a Reply

Your email address will not be published.