ከሰሞኑ በኮንሶ ዞን፣ አማሮ፣ ዴራሼ፣ አሌና ቡርጂ ወረዳዎች ባሉ ግጭቶች የተጠረጠሩ 137 ሰዎች ተያዙ።
የክልሉ ሰላምና ጸጥታ ቢሮ ሀላፊ አቶ አለማየሁ ባዉዲ ለኢትዮ ኤፍ ኤም እንዳሉት ህዝቡ እርስ ችግር ባይኖርበትም ነባር ጥያቄዎችን ሰበብ በማድረግ እነዚህ የጥፋት ሀይሎች አማካኝነት በ17 ቀበሌዎች በተነሳ ግጭት የ66 ሰዎች ህይወት አልፏል። እንዲሁም በዚህ ግጭት ሳቢያም 39 ሰዎች የአካል ጎዳት የደረሰባቸው ሲሆን ከ130 ሺህ በላይ ዜጎች ደግሞ ከሚኖሩበት ቀዬ ተፈናቅለዋል ብለዋል። በአካባቢው የህወሃትና ኦነግ ሸኔ […]