ኤጀንሲው ለኢትዮ ኤፍ ኤም እንዳስታወቀው ከታህሳስ 7 ቀን 2013 ዓ.ም ጀምሮ 493 የወባ በሽታ መመርመሪያ ማይክሮስኮፒዎችን ለመንግስት የጤና ተቋማት አሰራጭቷል።
እነዚህ የወባ ህክምና መሳሪያዎችም ለኦሮሚያ፣ አማራ፣ ደቡብ ፣ሶማሌ፣ አፋር፣ ቤንሻንጉል ጉሙዝ እና ለጋምቤላ ክልል ጤና ቢሮዎች ተሰራጭተዋል ተብሏል።
እነዚህ የወባ በሽታ መመርመሪያ መሳሪያዎች ከ16 ሚሊዮን ብር በላይ ወጪ እንደተደረገባቸው ኤጀንሲው አስታውቋል፡፡
በየውልሰው ገዝሙ
ጥር 5 ቀን 2013 ዓ.ም











