አሜሪካ ዜጎቿ ወደ እንጦጦ ፓርክ እና ጉለሌ የእጸዋት ማዕከል እንዳይሄዱ አስጠነቀቀች።

አገሪቱ ዜጎቿ በአዲስ አበባ እና ዙሪያ እንዳይጓዙ ያስጠነቀቀችው በጎብኝዎች ላይ ጥቃት ሊሰነዘር ይችላል በሚል እንደሆነ የአሜሪካው ስቴት ዲፓርትመንት በትዊተር ገጹ አስታውቋል።

እንደ ማስጠንቀቂያው ከሆነ በጦር መሳሪያ የታገዘ ዘረፋ እና ጥቃት እየተፈጸመ ነው።

በመሆኑም አሜሪካውያን እና ሌሎች ዜጎች ወደ እንጦጦ ፓርክ፣ የካ ተራራ፣ ጉለሌ እጸዋት ማዕከል እና ሌሎች የተራራ መውጣት እንቅስቃሴዎችን እንዲያቆሙ አስጠንቅቃለች።

በሳሙኤል አባተ
ጥር 6 ቀን 2013 ዓ.ም

FacebooktwitterredditpinterestlinkedinmailFacebooktwitterredditpinterestlinkedinmail

Leave a Reply

Your email address will not be published.