የ 12ኛ ክፍል ፈተና ውጤት ዛሬ ወይም ነገ ይፋ እንደሚደረግ የትምህርት ሚኒስቴር አስታዉቋል፡፡

የትምህርት ሚኒስትሩ ዶ/ር ኢንጂነር ጌታሁን መኩሪያ እንደተናገሩት የ12ኛ ክፍል ፈተና ውጤት ዛሬ ወይም ነገ ይፋ ይደረጋል፡፡

የፈተና ዕርማት መጠናቀቁን ሚኒስትሩ በትዊተር ገጻቸው አስፍረዋል፡፡

በመሆኑም ተፈታኞች ውጤታቸውን ዛሬ ወይም ነገ በ8181 እንዲጠባበቁ ሚንስትሩ ጠቁመዋል።

ኢትዮ ኤፍ ኤም 107.8 የኢትዮጵያዊያን!
መጋቢት 20 ቀን 2013 ዓ.ም

FacebooktwitterredditpinterestlinkedinmailFacebooktwitterredditpinterestlinkedinmail

Leave a Reply

Your email address will not be published.