ጠቅላይ ሚኒስትር ዶ/ር ጠቅላይ ሚኒስትር ዶ/ር ዐቢይ አሕመድ የተለያዩ ሹመቶችን ሰጡ፡፡ የተለያዩ ሹመቶችን ሰጡ፡፡

ከዛሬ መጋቢት 27 ቀን 2013 ዓ.ም ጀምሮ በጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ የተሰጡ ሹመቶች፡-

  • መሐመድ ኢድሪስ መሐመድ የኢትዮጵያ ብሮድካስት ባለስልጣን ዋና ዳይሬክተር
  • ዮናታን ተስፋዬ ረጋሳ የኢትዮጵያ ብሮድካስት ባለስልጣን ምክትል ዋና ዳይሬክተር እንዲሁም
  • ግዛው ተስፋዬ የኢትዮጵያ ብሮድካስት ባለስልጣን ምክትል ዋና ዳይሬክተር ሆነዉ ተሾመዋል፡፡

ኢትዮ ኤፍ ኤም 107.8 የኢትዮጵያዊያን
መጋቢት 27 ቀን 2013 ዓ.ም

FacebooktwitterredditpinterestlinkedinmailFacebooktwitterredditpinterestlinkedinmail

Leave a Reply

Your email address will not be published.