6ኛው የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት 1ኛ ዓመት የስራ ዘመን 1ኛ ልዩ ስብሰባ ላይ ከምክር ቤቱ አባላት ከተነሱ ጉዳዮች መካከል

• ክልሎች የፀጥታ ችግር ሲገጥማቸዉ የፌደራሉ መንግስት በፍጥነት ኃይል በማሰማራት የማረጋጋት ስራ መስራት አለበት ለዚህ ደግሞ እራሱን የቻለ በማእከል ደረጃ ኮማንድ ሊቋቋም ይገባል፡

• የፀረ ሙስና ኮሚሽ ተጠሪነቱ ለጠቅላይ ሚኒስቴር ፅህፈት ቤት መሆኑ ግልፀኝነትን አያረጋግጥም፡፡

• በርካታ አንገብጋቢ አገራዊ ጉዳዮች ባሉበት ጠቅላይ ሚኒስትሩ 20 የሚሆኑ የፌደራል መስሪያ ቤቶችን እንዲቆጣጠሩ ስልጣን መሰጠቱ አግባብ አይደለም ተብሏል፡፡

• ለግብርና ሚኒስቴር የተለየ ትኩረት መስጠት ያስፈልጋል

• እንዲሁም ኢትዮጵያ በምግብ እራሷን እንድትችል መንግስት በትኩረት መሰራት አለበት፡፡

6ኛው የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት 1ኛ ዓመት የስራ ዘመን 1ኛ ልዩ ስብሰባ እየተካሄደ ሲሆን
የሚኒስትሮች ሹመት ይፀድቃል ተብሎ ይጠበቃል።

ኢትዮ ኤፍ ኤም 107.8 የኢትዮጵያውያን
መስከረም 26 ቀን 2014 ዓ.ም

FacebooktwitterredditpinterestlinkedinmailFacebooktwitterredditpinterestlinkedinmail

Leave a Reply

Your email address will not be published.