አዳማ ከተማ በኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ 24 ጨዋታዎች አከናውኖ 27 ነጥቦችን በመሰብሰብ 13ኛ ደረጃ ላይ ተቀምጧል ፡፡
በዚህ የውድድር ዘመን 14 ጊዜ አቻ ተለያይቷል ፡፡
በ24ኛው ሳምንት ጨዋታው በባህርዳር ከተማ ተሸንፏል ፡፡ የአዳማ ከተማ አመራሮች ከአሰልጣኝ ፋሲል ተካልኝ ጋር ከተለወያዩ በኋላ በስምምነት ተለያይተዋል ።
ከቀጣዩ የሰበታ ከተማ ጨዋታ ጀምሮ ቡድኑን ምክትል አሰልጣኙ ይታገሱ እንዳለ እንደሚመራው ታውቋል።
ኢትዮ ኤፍ 107.8 የኢትዮጵያዊያን
ግንቦት 10 ቀን 2014 ዓ.ም











