በትራፊክ ግጭት አደጋ የሁለት ሰዎች ህይወት አለፈ፡፡

ትላንት ሌሊት 10:00 ሰዓት ልዩ ስሙ 24 በሚባል አካባቢ በደረሰ የትራፊክ ግጭት አደጋ ሁለት ሰዎች ወዲያውኑ ህይወታቸው ያለፈ ሲሆን ሁለት ሰዎች ከባድ የአካል ጉዳት ደርሶባቸው በህክምና ላይ ይገኛሉ፡፡

የአደጋውን መንስኤ ፖሊስ በማጣራት ላይ ይገኛል፡፡

ምንጭ፡- የአዲስ አበባ ትራፊክ ማኔጅንመንት ኤጀንሲ

ኢትዮ ኤፍ ኤም 107.8 የኢትዮጵያዊያን

ግንቦት 19 ቀን 2014 ዓ.ም

FacebooktwitterredditpinterestlinkedinmailFacebooktwitterredditpinterestlinkedinmail

Leave a Reply

Your email address will not be published.