ጠቅላይ ሚንስትር ዶ/ር ዐብይ አህመድ ለትምህርትና ስልጠና ባለስልጣን አዲስ የስራ አመራር ቦርድ አባላትን መድበዋል፡፡

በዚህም መሰረት፡-

  1. ወ/ሮ ሙፈሪያት ካሚል የስራና ክህሎት ሚስንቴር ሚንስትር—ሰብሳቢ
  2. ዶ/ር ኤርጎጌ ተስፋዬ የሴቶችና ማህበራዊ ጉዳይ ሚንስትር—አባል
  3. ዶ/ር በለጠ ሞላ የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚንስትር—-አባል
  4. አቶ ተስፋዬ ዳባ—–የጠቅላይ ሚንስትር ጽ/ቤት የካቢኔ ጉዳዮች ሚንስትር ዴኤታ—አባል
  5. ዶ/ር ሹመቴ ግዛዉ የኢንፎርሜሽን መረብ ደህንነት አስተዳደር ዋና ዳይሬክተር—-አባል
  6. ወ/ሮ ሳህረላ አብዱላሂ የነዳጅና ኢነርጂ ባለስልጣን ዋና ዳይሬክተር—-አባል
    እንዲሁም
  7. ዶ/ር አንዱአለም አድማሴ የትምህርትና ስልጠና ባለስልጣን ዋና ዳይሬክተር—ጸሃፊና አባል ሆነዉ ተመድበዋል፡፡

በአብዱሰላም አንሳር

ሰኔ 02 ቀን 2014 ዓ.ም

FacebooktwitterredditpinterestlinkedinmailFacebooktwitterredditpinterestlinkedinmail

Leave a Reply

Your email address will not be published.