በኦሮሚያ ክልል ምዕራብ ወለጋ ዞን ጊምቢ ወረዳ ቶሌ ቀበሌ ታጣቂዎች በንጹሃን ዜጎች ላይ የፈጸሙት ጭፍጨፋ በገለልተኛ ወገን እንዲጣራ አምነስቲ ጠየቀ፡፡

ድርጅቱ በጥቃቱ በመቶዎች የሚቆጠሩ ሰዎች እንደተገደሉ ከዓይን ምስክሮችና በሕይወት ከተረፉ ሰዎች ሰምቻለሁ ብሏል፡፡
የጥቃቱ ፈጻሚዎች የኦነግ ሸኔ ታጣቂዎች መሆናቸውን ከጥቃት የተረፉ ሰዎች ነግረውኛል ሲልም አምነስቲ አክሏል።

ጥቃቱ እንደተጀመረ የአካባቢው አስተዳደር መረጃው ቢደርሰውም፣ መንገዱ ተዘግቷል በማለት ጸጥታ ኃይል ሳይልክ እንደቀረ አምነስቲ ከምንጮቹ ማረጋገጡን መጥቀሱን ዋዜማ ሬድዮ ዘግባለች፡፡

ኢትዮ ኤፍ ኤም 107.8 የኢትዮጵያዊያን
ሐምሌ 15 ቀን 2014 ዓ.ም

FacebooktwitterredditpinterestlinkedinmailFacebooktwitterredditpinterestlinkedinmail

Leave a Reply

Your email address will not be published.