የናንሲ ወደ ታይዋን ማምራት በአካባቢው ከፍተኛ ውጥረት ያነገሰ ሲሆን ታይዋንም የህግ ስርአቷን ጠበቅ ማድረጓን አስታውቃለች፡፡
ናንሲ ፔሎሲ የሚገኙበት አውሮፕላን በታይዋን የጦር ጀቶች ከመታጀባቸው ባሻገር፣ የአሜሪካ 4 የባህር ሃይል መርከቦች ማምራታቸውን የአሜሪካው መከላከያ መስሪያ ቤት ፔንታጎን አስታውቋል፡፡
የቻይና የጦር ጀቶች በተደጋጋሚ የታይዋንን የአየር ክልል ሲጥሱ መዋላቸውን ሪፖርቶች አመላክተዋል፡፡
በአብዱሰላም አንሳር
ሐምሌ 26 ቀን 2014 ዓ.ም











