ናንሲ ፔሲየታዋን ቆይታቸውን አጠናቀው ወደ አሜሪካ ተመልሰዋል፡፡

የአሜሪካ አፈ ጉባዔ ናንሲ ፔሎሲ የታይዋን ቆይታቸውን አጠናቀው እየተመለሱ ነው፡፡

ናንሲ ፔሎሲ ታይዋን ከገቡ አጻፋዊ ምላሽ እሰጣለሁ ብላ የነበረችው ቻይናም አንድም ነገር መፍጠር አልቻለች፡፡

ናንሲ ፔሎሲ በታይዋን በአንድ ቀን ቆይታቸው ከታይዋን ፕሬዝዳት ጻይ ኢንግ ጋር ተገናኝተው ምክክር አድርገዋል ተብሏል፡፡

FacebooktwitterredditpinterestlinkedinmailFacebooktwitterredditpinterestlinkedinmail

Leave a Reply

Your email address will not be published.