የዩክሬን እህል ጫኝ መርከብ ራዞኒ ኢስታንቡል ደርሳለች፡፡

የሴራሊዮን ባንዲራ ያነገበችዉ የዩክሬን እህል ጫኝ መርከብ ራዞኒ ኢስታንቡል መድረሷ ታዉቋል፡፡

186 ሜትር ርዝመት ያላት መርከቧ ከኦዴሳ ወደብ ሰኞ ዕለት ነበር 26 ሺህ ቶን በቆሎ ይዛ የተንቀሳቀሰችዉ፡፡

መርከቧ ሁለተኛ ጉዞዋን ወደ ሊባኖስ ከማድረጓ በፊት በቱርክ አለምአቀፍ አባላት ባሉት ቡድን ፍተሻ እንደሚደረግላት ሩፕትሊ ኒዉስ ነዉ የዘገበዉ፡፡

FacebooktwitterredditpinterestlinkedinmailFacebooktwitterredditpinterestlinkedinmail

Leave a Reply

Your email address will not be published.