የሞሮኮ ኦሲፒ ግሩፕ የማዳበሪያ ፋብሪካ ለበጋ የመስኖ ስንዴ ልማት የሚውል 50 ሺህ ሜትሪክ ቶን የአፈር ማዳበሪያ ድጋፍ አደረገ።

ድጋፉን የኦሲፒ አፍሪካ ዋና ስራ አስፈጻሚ ዶክተር መሐመድ አንዋር ጀማሊ ለግብርና ሚኒስትር አቶ ኡመር ሁሴን አስረክበዋል።

በርክክቡ ስነ ስርዓት ላይ የግብርና ሚኒስቴር እና የኦሲፒ ግሩፕ የስራ ሃላፊዎች ተገኝተዋል።

ኢትዮ ኤፍ ኤም 107.8 የኢትዮጵያዊያን
ነሐሴ 18 ቀን 2014 ዓ.ም

FacebooktwitterredditpinterestlinkedinmailFacebooktwitterredditpinterestlinkedinmail

Leave a Reply

Your email address will not be published.