የእስላማዊ መንግሥት ቡድን (አይኤስ) መሪው አቡ አል ሐሰን አል ሃሽሚ አል ቁራይሺን መሞቱን አስታወቀ። By ethiofmAdminDecember 1, 2022December 1, 2022የውጭ ዜና ከቡድኑ ቃል አቀባይ በወጣ የድምፅ መልዕክት መሪው የተገደለው “የአምላክ ጠላቶች” በሚል የጠራቸውን ሲዋጋ ነው ቢልም ተጨማሪ ዝርዝር መረጃ አልሰጠም። አሜሪካ በበኩሏ መሪው የተገደለው አማጺው የፍሪ ሶሪያ ጦር ጥቅምት አጋማሽ ላይ በደቡብ ምዕራብ ሶሪያ ባካሄደው ዘመቻ መሆኑን አስታውቃለች። በአባቱ መረቀህዳር 22 ቀን 2015 ዓ.ም