በአረቡ ዓለም ለመጀመሪያው ጊዜ ከህዳር 11 /2015 ዓ.ም ጀምሮ የተካሄደው 22ኛው የኳታር የፊፋ ዓለም ዋንጫ አንድ ሁለት እያለ አጓጊ ሆኖ ቀጥሎ እነሆ ለፍፃሜ ደርሷል፡፡

በፍፃሜው ቀን ዋዜማ በፍፃሜው ተጋጣሚዎች ሽንፈትን አስተናደው የሶስተኛ እና አራተኛን ደረጃ ለመያዝ የሚንደረደሩትን የሉካ ሞድሪች ሃገርን ክሮሺያ ከ ሃኪሚ ዚያች ሃገር ጋር ያገናኛል፡፡

ይህንኑ የደረጃ ጨዋታን ከጅማሮው ጀምሮ ለአድማጮቹ ሲያደርስ የቆየው የኢትዮጵያዊያን የሆነው ኢትዮ ኤፍ ኤም 107.8 አሁንም እንደከዚ ቀደሙ የፍፃሜውን ጨዋታ ለአድማጮቹ ለማድረስ ሙሉ ዝግጅቱን አጠናቋል፡፡

ይህንኑ የደረጃ ጨዋታ ሻምፒዮን ስፖርት ቅዳሜ ከቀኑ 11፡00 ሰአት ጀምሮ ለውድ አድማጮቻችን ያደርሳሉ፡፡

ኢትዮ ኤፍ ኤም 107.8
የኢትዮጵያዊያን

FacebooktwitterredditpinterestlinkedinmailFacebooktwitterredditpinterestlinkedinmail

Leave a Reply

Your email address will not be published.