የአዲስ አበባ ከንቲባ አዳነች አቤቤ ለ5 ታዋቂ የኪነ ጥበብ ባለሙያዎች የመኖሪያ ቤት አበረከቱ።

ካዛንቺስ የልቤ ፋና ትምህርት ቤት አካባቢ ከተገነባው መኖሪያ ቤት ከከንቲባዋ ቤት የተረከቡት የዜማና ግጥም ደራሲው ይልማ ገብረአብ፣ ጌታቸው ካሳ፣ አሸናፊ ከበደ፣ ሻምበል በላይነህ እና በቅርቡ ከዚህ አለም በሞት የተለየው የሬዲዮና ቴሌቪዥን ደራሲው መስፍን ጌታቸው ወላጅ እናት ሞሚናት ገብረመስቀል መሆናቸው ታውቋል፡፡

ኢትዮ ኤፍ ኤም 107.8 የኢትዮጵያዊያን
ታህሳስ 27 ቀን 2015 ዓ.ም

FacebooktwitterredditpinterestlinkedinmailFacebooktwitterredditpinterestlinkedinmail

Leave a Reply

Your email address will not be published.