ጥሩነሽ ዲባባ ከ4 ዓመታት በኋላ ወደ ውድድር ልትመለስ መሆኑ ተሰምቷል፡፡ By ethiofmAdminJanuary 5, 2023January 5, 2023ስፖርት በፈረንጆቹ ጥር 15 በሚካሄደው 22ኛው የአራምኮ ሂዩስተን የግማሽ ማራቶን ውድድር እንደምትሳተፍም ነው የተገለጸው፡፡ አትሌት ጥሩነሽ ዲባባ የርቀቱ የምንጊዜም ታላቅ ሯጮች መካከል አንዷ መሆኗ ይታወቃል፡፡ ኢትዮ ኤፍ ኤም 107.8 የኢትዮጵያዊያንታህሳስ 27 ቀን 2015 ዓ.ም