የአማራ ክልል ግብርና ቢሮ 241 የእርሻ ትራክተሮችን ለአርሶ አደሮች አስረከበ።

በርክክብ ስነ-ስርዓቱ ላይ የአማራ ክልል ርዕሰ መስተዳደር ዶክተር ይልቃል ከፋለ፣ የግብርና ሚኒስትር ዶክተር ግርማ አመንቴን ጨምሮ ሌሎች የፌደራልና የክልል የስራ ሃላፊዎች ተገኝተዋል።

ዛሬ ለ3ኛ ጊዜ በተዘጋጀው የግብርና ቴክኖሎጂ ርክክብ የተደረገው 20/በ80 መቆጠብ ለቻሉ 241 አርሶ አደሮች መሆኑም ተገልጿል።

ቀሪ የእርሻ ትራክተሮችም በቀጣይ ለአርሶ አደሮች እንደሚሰራጭ ተገልጿል።

ኢትዮ ኤፍ ኤም 107.8 የኢትዮጵያዊያን

የካቲት 24 ቀን 2015 ዓ.ም

FacebooktwitterredditpinterestlinkedinmailFacebooktwitterredditpinterestlinkedinmail

Leave a Reply

Your email address will not be published.