ሜሰን ማውንት ማንቸስተር ዩናይትድን ተቀላቀለ።

ማንቸስተር ዩናይትድ ሜሰን ማውንትን በይፋ ማስፈረሙን ይፋ አድርጓል።

የላንክሻየሩ ክለብ ሜሰን ማውንትን በአምስት ዓመት ኮንትራት ነው ለዩናይትድ ያስፈረመው፡፡

ለአማካዩ ዝውውር 60 ሚሊየን ፓውንድ ወጪ መደረጉን ጠቅሶ ቢ ቢ ሲ ዘግቧል፡፡

ሜሰን ማውንት በቼልሲ ቆይታው 195 ጊዜ ተሰልፎ 33 ጎሎችን ማስቆጠሩ ይታወሳል፡፡

ኢትዮ ኤፍ ኤም 107.8 የኢትዮጵያዎያን

ሰኔ 28 ቀን 2015 ዓ.ም

FacebooktwitterredditpinterestlinkedinmailFacebooktwitterredditpinterestlinkedinmail

Leave a Reply

Your email address will not be published.