ማንቸስተር ዩናይትድ ሜሰን ማውንትን በይፋ ማስፈረሙን ይፋ አድርጓል።
የላንክሻየሩ ክለብ ሜሰን ማውንትን በአምስት ዓመት ኮንትራት ነው ለዩናይትድ ያስፈረመው፡፡
ለአማካዩ ዝውውር 60 ሚሊየን ፓውንድ ወጪ መደረጉን ጠቅሶ ቢ ቢ ሲ ዘግቧል፡፡
ሜሰን ማውንት በቼልሲ ቆይታው 195 ጊዜ ተሰልፎ 33 ጎሎችን ማስቆጠሩ ይታወሳል፡፡
ኢትዮ ኤፍ ኤም 107.8 የኢትዮጵያዎያን
ሰኔ 28 ቀን 2015 ዓ.ም











