በጎረቤት ሀገር ሱዳን አዉሮፕላን ተከሰከሰ፡፡ By ethiofmAdminJuly 24, 2023July 24, 2023የውጭ ዜና በፖርት ሱዳን አንቶኖቭ አዉሮፕላን ተከስክሶ 9 ሰዎች መሞታቸዉ ተሰምቷል፡፡ በአደጋዉ ህይዎታቸዉን ካጡት መካከል አራቱ ወታደሮች መሆናቸዉ ታዉቋል፡፡በፖርት ሱዳን ዛሬ ጠዋት ለደረሰዉ የአዉሮፕላን መከስከስ አደጋ መንስኤዉ የቴክኒክ ብልሽት መሆኑን የዘገበዉ አልጄዚራ ነዉ፡፡ አንድ ህፃን ከአደጋዉ መትረፉንም የሀገሪቱ ጦር አስታዉቋል፡፡ በአባቱ መረቀሐምሌ 17 ቀን 2015 ዓ.ም