የፈረንጆቹ አዲሱ አመት 2021 ከገባ ወዲህ 43 አፍሪካውያን ስደተኞች በሜዲትራንያን ባህር መሞታቸው ተገለጸ።
አለም አቀፉ የስደተኞች ድርጅት አዲሱ አመት ከገባ በ21 ቀናት ውስጥ ብቻ፤ በሊቢያ አድርገው ወደ አውሮፓ ሀገራት ለመግባታ በሚሞክሩ አፍሪካውያን ስደተኞች ውስጥ፤ 43 የሚሆኑት የሚሄዱበት ጀልባ ተገልብጦ መሞታቸውን ሲጂቲኤን አፍሪካ ዘግቧል። ያሳለፍነው ማክሰኞም ቢሆን ከሊቢያ ወደብ ከተማ ዛውያ ተነስቶ ስደተኞችን ጭኖ በመጓዝ ላይ የነበረ አንድ ጀልባ በሜዲትራንያን በህር ላይ ትንሽ ርቀቶችን እንደተጓዘ መገልበጡንም ድርጅቱ ገልጿል፡፡ ስደተኞቹ […]