የኢትዮጵያ ብሮድካስት ባለስልጣን ለሶስት የግል ኤፍ ኤም ጣቢያዎች ፈቃድ ሰጠ፡፡

ፈቃድ የተሰጣቸዉም ዋርካ መልቲ ሚዲያ ኀ/የተ/የግ/ማ የስርጭት ሞገድ 104.1 ፣ትርታ ትሬዲንግ ኀ/የተ/የግ/ማ የስርጭት ሞገድ 97.3 እና አዲስ ኦንላይን የመረጃና ግብይት ኀ/የተ/የግ/ማ የስርጭት ሞገድ 98.7 ናቸዉ፡፡

ለጨረታዉ የቀረቡት አምስት ድርጅቶች ቢሆኑም መስፈርቱን አሟልተዉ ለተገኙ ሶስቱ ድርጅቶች ብቻ ፈቃድ መስጠቱንም ባለስልጣኑ አስታዉቋል፡፡

በአባይነሽ ሽባባዉ
ሰኔ 16 ቀን 2012 ዓ.ም

FacebooktwitterredditpinterestlinkedinmailFacebooktwitterredditpinterestlinkedinmail

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *