በዚህም ከተሰጠው የብድር መጠን ውስጥ ባለተለመደ መልኩ ከ74 በመቶ በላይ ለግል ሴክተሮች የዋለ መሆን ገልፀዋል፡፡
25 በመቶው የሚሆነው ብድር ደግሞ ለመንግስት ተቋማት መሆኑን ተናግረዋል፡፡
ይህም ማለት አሁን ለግል ሴክተሮች እየተሰጠ ያለው ትኩረትም ከፍ ማለቱን ያሳያል ሲሉ ጠቅላይ ሚኒቴር ዶ/ር አብይ ተናግረዋል፡፡
የተሰጡት ብድሮች ቆመው የነበሩ ብዙ ፕሮጀክቶችን ማጠናቀቅ እድንችል አድርጓል ብለዋል፡፡
ውድ አድማጮቻችን እና ተከታዮቻችን የኢትዮ ኤፍ ኤም ስርጭቶችን ቻናላችንን እና ሌሎች ዝግጅቶችን ለመከታተል የቴሌግራም ቻናላችንን https://t.me/ethiofm107dot8 ይቀላቀሉ።
በረድኤት ገበየሁ
ሰኔ 28 ቀን 2013 ዓ.ም











