የፌዴሬሽን ምክር ቤት ለመጪው ቅዳሜ አስቸኳይ ስብሰባን ጠራ

በስድስተኛው የፖርላማ ዘመን አንደኛ ዓመት የስራ ጊዜውን የጀመረው የፌዴሬሽን ምክር ቤት ለመጪው ቅዳሜ ጥቅምት 20 ቀን 2014 ዓ.ም 1ኛ አስቸኳይ ስብሰባውን ጠራ፡፡

አስቸኳይ ስብሰባው በምክር ቤቱ የስብሰባ አዳራሽ እንደሚካሄድ የገለጸው ምክር ቤቱ የስብሰባ አጀንዳዎቹን አላስታወቀም፡፡

የቀድሞው የአማራ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ አገኘሁ የምክር ቤቱ አፈ ጉባዔ ሆነው መሾማቸው ይታወሳል፡፡

ኢትዮ ኤፍ ኤም 107.8 የኢትዮጵያውያን
ጥቅምት 17 ቀን 2014 ዓ.ም

FacebooktwitterredditpinterestlinkedinmailFacebooktwitterredditpinterestlinkedinmail

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *