የካፍ ፕሬዝዳንት አዲስ አበባ ገብተዋል::

የካፍ ፕሬዝዳንት ፓትሪስ መትሴፔ ለአንድ ቀን የስራ ጉብኝት አዲስ አበባ መግባታቸውን ካፍ ኦንላይን ጽፏል፡፡

በቆይታቸው ከፕሬዝዳንት ሳህለወርቅ ዘውዴ ፣ ከባህል እና ስፖርት ሚኒስትሩ ቀጄላ መርዳሳ ፣ ከእግር ኳስ ፌደሬሽን ፕሬዝዳንት ኢሳይያስ ጂራ እና ስፖርቱ ከሚመለከታቸው አካላት ጋር ይገናኛሉ፡፡

ሞትሴፔ ከእግር ኳስ ክለቦች ፕሬዝደንቶች ጋር በመወያየት ጉብኝታቸውን እንደሚያጠናቅቁም ተገልጿል፡፡

በአቤል ጀቤሳ
ሐምሌ 06 ቀን 2014 ዓ.ም

FacebooktwitterredditpinterestlinkedinmailFacebooktwitterredditpinterestlinkedinmail

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *