ኢትዮጵያ በድምር ውጤት ደቡብ ሱዳንን 5-0 አሸንፋ ወደ ቀጣዩ ዙር አልፋለች By ethiofmAdminJuly 28, 2022ስፖርት የአፍሪካ ሀገራት ሻምፒዮና የማጣሪያ የመልስ ጨዋታ ውጤት ደቡብ ሱዳን 0-5 ኢትዮጵያ (32′ ረመዳን የሱፍ ፣ 33′ አማኑኤል ገ/ሚካኤል ፣ 66′ ፒተር ሜከር (በራስ ግብ ላይ) ፣ 86′ መስዑድ መሐመድ ፣ 90′ ይገዙ ቦጋለ) ዋልያዎቹ በቀጣይ ሩዋንዳን የሚገጥሙ ይሆናል። በአቤል ጀቤሳሐምሌ 21 ቀን 2014 ዓ.ም