የኢፌዴሪ ፕሬዚዳንት ሣህለወርቅ ዘውዴ በዲቦራ ፋውንዴሽን የተገነባውን መዋዕለ ህጻናት በዛሬው ዕለት መርቀዋል፡፡ By ethiofmAdminSeptember 3, 2022September 3, 2022የሀገር ውስጥ ዜና በለገጣፎ ከተማ የተገነባው መዋዕለ ህጻናቱ፥ ዘጠኝ የመማሪያ ክፍሎች እና ሌሎች የአስተዳደር ቢሮዎች ያሉት መሆኑ ተገልጿል፡፡ ኢትዮ ኤፍ ኤም 107.8 የኢትዮጵያዊያን ነሐሴ 28 ቀን 2014 ዓ.ም