የኬንያው ፕሬዚዳንት ዊሊያም ሩቶ ለይፋዊ የሥራ ጉብኝት አዲስ አበባ ገብተዋል፡፡

አዲስ አበባ ሲገቡም ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ በቦሌ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ ተገኝተው “እንኳን ደህና መጡ” በማለት አቀባበል አድርገውላቸዋል፡፡

ፕሬዚዳንት ዊሊያም ሩቶ በኢትዮጵያ በሚኖራቸው ቆይታ በሁለትዮሽና የተለያዩ ጉዳዮች ላይ ይመክራሉ ተብሎ ይጠበቃል።

ኢትዮ ኤፍ ኤም 107.8 የኢትዮጵያዊያን
መስከረም 26 ቀን 2015 ዓ.ም

FacebooktwitterredditpinterestlinkedinmailFacebooktwitterredditpinterestlinkedinmail

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *