ገደቡ ተነስቷል!

የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ በሞባይል ባንኪንግ የዓየር መንገድ ትኬት ለመግዛት ከዚህ በፊት የነበረውን የ100 ሺህ ብር ገደብ ማንሳቱን አስታውቋል፡፡

ባንኩ ከዛሬ ጀምሮ ደንበኞቹ የበረራ ትኬት ለመግዛት የብር ኖት መያዝ ሳያስፈልጋቸው በሞባይል ባንኪንግ ያለገደብ ግዢ መፈጸም ይችላሉ ብሏል፡፡

ኢትዮ ኤፍ ኤም 107.8 የኢትዮጵያዊያን
ጥር 19 ቀን 2015 ዓ.ም

FacebooktwitterredditpinterestlinkedinmailFacebooktwitterredditpinterestlinkedinmail

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *