ገደቡ ተነስቷል! By ethiofmAdminJanuary 27, 2023January 27, 2023የሀገር ውስጥ ዜና የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ በሞባይል ባንኪንግ የዓየር መንገድ ትኬት ለመግዛት ከዚህ በፊት የነበረውን የ100 ሺህ ብር ገደብ ማንሳቱን አስታውቋል፡፡ ባንኩ ከዛሬ ጀምሮ ደንበኞቹ የበረራ ትኬት ለመግዛት የብር ኖት መያዝ ሳያስፈልጋቸው በሞባይል ባንኪንግ ያለገደብ ግዢ መፈጸም ይችላሉ ብሏል፡፡ ኢትዮ ኤፍ ኤም 107.8 የኢትዮጵያዊያንጥር 19 ቀን 2015 ዓ.ም