የሩሲያ ሄሊኮፕተር በክሪሚያ በልምምድ ላይ ሳለ ተከስክሶ አብራሪዎች ሞቱ። By ethiofmAdminMay 12, 2023May 12, 2023የውጭ ዜና ኤም-28 የተሰኘው ሄሊኮፕተር ዣንኮይ በተባለው የክሪሚያ አካባቢ ልምምድ በማድረግ ላይ እንደነበር የሩሲያ የመከላከያ ሚንስቴር አስታውቋል። እስካሁን ባለው መረጃ ለአደጋው መከሰት የሄሊኮፕተሩ ውስጣዊ ክፍል ላይ የሰከሰተ ብልሽት መሆኑን ሚንስቴሩ ገልጿሏ። በአደጋውም በልምምድ ላይ የነበሩ ሁለት አብራሪዎች ሕይወት ማለፋን አር ቲ ዘግቧል። በሙሉቀን አሰፋ ግንቦት 04 ቀን 2015 ዓ.ም