የሩሲያ ሄሊኮፕተር በክሪሚያ በልምምድ ላይ ሳለ ተከስክሶ አብራሪዎች ሞቱ።

ኤም-28 የተሰኘው ሄሊኮፕተር ዣንኮይ በተባለው የክሪሚያ አካባቢ ልምምድ በማድረግ ላይ እንደነበር የሩሲያ የመከላከያ ሚንስቴር አስታውቋል።

እስካሁን ባለው መረጃ ለአደጋው መከሰት የሄሊኮፕተሩ ውስጣዊ ክፍል ላይ የሰከሰተ ብልሽት መሆኑን ሚንስቴሩ ገልጿሏ።

በአደጋውም በልምምድ ላይ የነበሩ ሁለት አብራሪዎች ሕይወት ማለፋን አር ቲ ዘግቧል።

በሙሉቀን አሰፋ

ግንቦት 04 ቀን 2015 ዓ.ም

FacebooktwitterredditpinterestlinkedinmailFacebooktwitterredditpinterestlinkedinmail

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *