ባንኩ ስራ የጀመረበትን 1ኛ ዓመት ዋና ዋና ደንበኞቹና ከፍተኛ ባለድርሻ አካላት በተገኙበት በነገው እለት እንደሚያከብር ገልጿል፡፡
በዚሁ ስነ-ስርዓት ላይ ባንኩ በአንድ ዓመት ውስጥ ያከናወናቸው ተግባራትን ከመፈተሽ በተጨማሪ፣ በቀጣይ አገልግሎት አሰጣጡን ሊያዘምኑ የሚችሉ የባንክ አሰራሮችን ይፋ እንደሚያደርግ ኢትዮ ኤፍ ኤም የደረሰው መረጃ ያመለክታል፡፡
ኢትዮ ኤፍ ኤም 107.8 የኢትዮጵያዊያን
ሰኔ 14 ቀን 2015 ዓ.ም
ፎቶ-ፋይል