ዋይልድ ኮፊ ተሸለመ፡፡

ዋይልድ ኮፊ ‘Rising star Company of the year 2023’ በሚል ዘርፍ
ኬንያ ናይሮቢ ላይ ለ 6ተኛ ጊዜ በተደረገው የአፍሪካ የምግብ ሽልማት ‘African food award’ ላይ ተሸላሚ ሆኗል::

ከዋይልድ ኮፊ በተጨማሪ በተለያዩ ዘርፎች ከ50 በላይ አፍሪካዊ ድርጅቶች ሽልማታቸውን ተቀብለዋል፡፡

ዋይልድ ኮፊ የመጀመሪያውን International wild coffee tasting house በናይሮቢ እንደሚከፍትም በዚሁ ስነ-ስርዓት ላይ ተነግሯል።

ኢትዮ ኤፍ ኤም 107.8 የኢትዮጵያዊያን

ሰኔ 14 ቀን 2015 ዓ.ም

FacebooktwitterredditpinterestlinkedinmailFacebooktwitterredditpinterestlinkedinmail

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *