የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል የብሔረሰቦች ምክር ቤት ምስረታ ጉባኤ በመካሄድ ላይ ይገኛል፡፡

ጉባኤው በሚዛን ቴፒ ከተማ በመካሄድ ላይ ሲሆን የመስራች ጉባኤ አባላት፣ የክልሉ ከፍተኛ አመራሮች፣ የአገር ሽማግሌዎች እና ጥሪ የተደረገላቸው እንግዶች ተገኝተዋል፡፡

በዛሬው የክልሉ ብሔረሰቦች ምክር ቤት ምስረታ ላይም ዋና አፈ ጉባኤና ምክትል አፈ ጉባኤዎች እንደሚመረጡ ከክልሉ ኮሙኒኬሽን ያገኘነው መረጃ አመላክቷል፡፡

ኢትዮ ኤፍ ኤም 107.8 የኢትዮጵያዊያን

ታህሳስ 25 ቀን 2015 ዓ.ም

FacebooktwitterredditpinterestlinkedinmailFacebooktwitterredditpinterestlinkedinmail

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *