የመከላከያ ሠራዊት ቀን በሠላም መጠናቀቁን የፀጥታና ደኅንነት የጋራ ግብረ- ኃይል አስታወቀ፡፡ By ethiofmAdminOctober 26, 2023October 26, 2023የሀገር ውስጥ ዜና በአዲስ አበባ መስቀል አደባባይ የተከበረው የመከላከያ ሠራዊት ቀን በሠላም መጠናቀቁን የፀጥታና ደኅንነት የጋራ ግብረ- ኃይል አስታውቋል። የቀኑን መከበር ተከትሎ ለተሽከርካሪ ዝግ የነበሩ መንገዶች ተከፍተው መደበኛ አገልግሎት እየሰጡ መሆኑን ከአዲስ አበባ ፖሊስ የተገኘ መረጃ ያመላክታል፡፡ ጥቅምት 15 ቀን 2016 ዓ.ም