ዜና
የአሜሪካ ምክር ቤት ሪፐብሊካኖች ለዩክሬን እና ለእስራኤል የታቀደውን እርዳታ ማገዳቸው ተሰማ፡፡
ከ80 በላይ ኩባንያዎችን ያሳተፈው የአዲስ ቻምበር ዓለምአቀፍ የእርሻ እና የምግብ ንግድ ትርኢት ተጀምሯል፡፡
የትግራይ ክልል ጊዜያዊ አስተዳደር በክልሉ የተከሰተው ርሃብ እያስከተለው ያለውን አደጋ ለመከላከል በክልሉ የአስቸኳይ አደጋ ጊዜ አዋጅ ማወጁን አስታውቋል።
በሀገራችን 106 ሺህ የሚሆኑ ሰዎች የኤች አይቪ ቫይረስ በደማቸው ውስጥ መኖሩን አያቁም ተባለ፡፡
በ2017 ዓ.ም ዕድሜያቸዉ 9 ዓመት ለሞላቸዉ ሴት ልጆች የማህጸን በር ካንሰር ክትባትን በመደበኛነት መስጠት እንደሚጀምር ጤና ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡
በአማራ፣ በኦሮሚያ እና በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልሎች ከሁለት ወር ባነሰ ጊዜ ውስጥ በታጣቂዎች በተፈጸሙ ጥቃቶች እና በተከሰቱ ግጭቶች በርካታ ሰላማዊ ሰዎች መገደላቸውን የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን (ኢሰመኮ) አስታወቀ።
በረጅም የሀገር ግንባታ ወቅት ካለፉት መንግስታት እስካሁኑ መንግስት ድረስ ለስልጣን ማራዘሚያነት የሚፈጥሯቸው ትርክቶች በዜጐች የጋራ እሴቶች፣ መብቶች ላይ ያተኮሩ ባለመሆኑ ኢትዮጵያ ለተራዘመ ግጭት ውስጥ እንድትገባ ዳርጓታል አሉ አቶ ታዬ ደንደዓ፡፡
የኢንሹራንስ ዘርፉን ይደግፋል የተባለ ፕሮግራም ወደ ስራ ገብቷል።
ጠንካራ የሆነ የዲሞክራሲ ተቋም ካልተፈጠረ ሰብአዊ መብት ማክበር አይቻልም ተባለ፡፡
የስፖርት ውርርድ ቤቶች አይዘጉም።
ኦዳ አዋርድ የምስራቅ አፍሪካ የጥበብ ሰዎችንም ሊሸልም ነው፡፡
በአዲስ አበባ ጊዜያቸው ያለፈባቸው የለስላሳ እና የጁስ ምርቶች እየተወገዱ ነው።
እግረኞች፣ሞተረኞች እና ሳይክል ተጠቃሚዎች ለትራፊክ አደጋ ቀዳሚ ተጋላጭ መሆናቸዉ ተገለፀ።
በአሮሚያ ክልል ሰሜን ሸዋ ዞን ደራ ወረዳ ነዋሪዎች በጸጥታ ችግር ምክንያት የደረሱ ሰብሎችን መሰብሰብ ባለመቻላቸዉ ሰብሎቹ እየተበላሹ መሆናቸዉን ተናገሩ፡፡
የሰዉ ሰራሽ አስተዉሎት በሚዲያዉ ዘርፍ ወደ ኢትዮጵያ ብቅ ማለቱ ከፍተኛ ስጋት ይኖረዋል ተባለ፡፡
ዘመን ባንክ በበጀት አመቱ በፊት 2.8 ቢሊዮን ያልተጣራ ትርፍ ማግኘቱን ገለጸ።
ህግ የተላለፍ የሽያጭ መመዝገቢያ ተጠቃሚ ድርጅቶች ተቀጡ።
“የኔ” የተሰኘ ሳይንሳዊ ክህሎት ማጎልበቻ ድረገፅ ይፋ ተደርጓል፡፡
የወጣው ዘገባ የተሳሳተ ነው—ብሄራዊ ባንክ
በቴሌ ብር 7.21 ቢሊዮን ብር መሰብሰቡን የገቢዎች ሚኒስቴር ገለፀ